Skip to main content

#በእጅ የያዙት #ወርቅ #ከመዳብም #ያንሳል


አንድሪ ሩሽ ይባላል የቀድሞው የአሜሪካ ሰራዊት/ጦር አባል ነበር። 23 አመት ካገለገለበት የአሜሪካ ጦር እራሱን በጡሬታ ያገለለው የ47 ዓመት አሁን ላይ እራሱን ጦሩ በማግለል በነጩ ቤተመንግስት /white house/ በሸፍነት ይሰራል። የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ከቢል ክሊንተን (Bill Clinton)፣ ጆርጅ ቡሽ፣ ባራክ ኦባማ፣ ዶላንድ ትራምፕ እነሱና ቤተሰቦቻቸው የሚመገቡትን ምግብ የሚሰራና አሁንም እየሰራ ያለ ሼፍ ነው አንድሪ ራሽ።

በነጩ ቤተመንግስት /white house/ በሸፍነት የሸፎች አለቃም ሁኖ ሰርቷል። ከሸፍነቱ በተጨማሪ በአዕምሮ ጤና ተማጋችነቱና አነቃቂ ንግግሮቹ ይታወቃል። ይህ ሰው በሂወቱ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠውን ምልክት በቀኝ ክንዱ ላይ በንቅሳት መልክ አስቀምጧል። የራሽ ቀኝ እጁ ላይ የሰፈረው የንቅሳት ጹሁፍ በአማርኛ “#ኢትዮጵያ” ይላል። አንድ ቀን እጅ ላይ ያለውን የአማርኛ ንቅሳት ትርጉም ሲያብራራ #የጥቁር #ህዝቦች #ኩራት የሆነችውን ሃገር ለማክበር በማሰብ ነው ብሏል። አለም ላይ ልክ እንደ ራሽ ያሉ ጥቁር ሰዎች የአሸናፊነት ምልክት የሆነውን ኢትዮጵያ የሚለውን ስም አንዳንዶቹ በጡንቻቸው ብዙወች ደግሞ በልባቸው አትመውታል።

ለኛ ለኢትዮጵያዊያን ደግሞ “በእጅ የያዙት ወርቅ ከመዳብ እኩል ነው” ከሚለው አባባል እንኳን ወርደን “በእጅ የያዙት #ወርቅ #ከመዳብም ያንሳል” በሚል ብሂል በዘር በሃይማኖት በፖለቲካ ተከፋፍለን የነጻነት ቀንዲል የሆነችዋን ታላቋን አገር መቀመቅ ከተትናት። ለዚህ ደግሞ እኔም፣ አንተም፣ አንችም፣ እናንተም ሁላችንም ነን። ለታላቅነቷ ጠጠር እንደመወርወር ለመንገዳገዷ/ለድህነቷ/ መርግ ጣልንባት።





Comments

Popular posts from this blog

Biology 200 Multiple Questions for Grade 12 Students

Prepared by: Yeshaneh Adimasu (Lecturer at Adama Science and Technology Uuniversity)                                                "Together We Can"  There are #200 multiple questions which is very helpful for all grades, especially for Grade 12 students around every corner of Ethiopia. Th questions are prepared based on the New curriculum from Grade 11 (unit 1-3) and 12 (unit 1&2) and  old curriculum from Grade 9 (Unit 1-3) and 10 (Unit 1)   Those who have interest to access the video lectures from Grade 9, 10, 11, and 12, please visit my YouTube channel "Yeshaneh Tube" on the link: https://www.youtube.com/@yeshanehtube  Further more; If you have any comment and suggestion please write on the comment section  @yeshanehtube  DO carefully !! Good luck  Instruction: Choose the correct answer from the given alternatives 1. ...

Grade 12 Biology Unit 3: Part 5 (#3): Stages of Cellular respiration (#Kreb_cycle and #ETC)

Grade 12 Biology Unit 3: Energy Transformation (#Part_2): Photosynthesis